RedBlueDark SmallMediumLarge NarrowWideFluid
የሶማሊያ ዓማጺያን ኤልቤርዴን ተቆጣጠሩ PDF Print E-mail
Written by solomon   
Sunday, 09 May 2010 16:10

የሶማሊያው እሥላማዊ ዓማጺ ቡድን አል-ሻባብ በኢትዮጵያ ድንበር አኳያ የምትገኝ አውራጃን መያዙን አስታወቀ። የአል-ሻባብ ጦር አዛዥ ሼይክ-ሃሣን-ታኮው ለሮይተርስ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ተዋጊዎቻቸው የጠላትን የጦር ሰፈር በመደምሰስና ሃይሉን ከስፍራው በማባረር አውራጃዋን በቁጥጥር ስር አውለዋል።
በውጊያው
አንድ ሰው መገደሉና ሶሥት መቁሰላቸው ሲነገር ሰለቦቹ የየትኛው ወገን ባልደረቦች እንደነበሩ ግን ለጊዜው በውል የታወቀ ነገር የለም።  ሰሜናዊቱ መንደር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደቡባዊው ሶማሊያ አካባቢዎች ሥልጠና የተደረገላቸው አዳዲስ የመንግሥት ወታደሮች መስፈሪያ ሆና ቆይታለች።

አል
-ሻባብ አብዛኛውን የሶማሊያን ደቡባዊና ማዕከላዊ አካባቢ የሚቆጣጠር መሆኑ የሚታወቅ ነው።


ይተርስ
አንድ የአካባቢውን ነዋሪ ጠቅሶ እንደዘገበው የመንግሥቱ ወታደሮች የሸሹት ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ነው።

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

Last Updated on Sunday, 09 May 2010 17:54
 

Add your comment

Your name:
Subject:
Comment: